Telegram Group & Telegram Channel
ከአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት የተሰጠ መግለጫ
የዋግ ኽምራ የሸንጎ ስራ አስፈጻሚ አባላት ትናንት ጥቅምት 5/2/2012 ዓ.ም ሰፊ ውይይት በማድረግ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። በብዙ ጉዳዮች ውይይት ያደረገው የሸንጎው የዞኑ ስራ አስፈጻሚ አባላት ስብሰባ ሸንጎ አስካሁን የመጣበትን ሂደት ገምግሟል። በግምገማውም በበቂ ደረጃ አደረጃጀት በመፍጠር እና በየወረዳው መዋቅር በፍጠር እረገድ ክፍተት እንዳለበት አይቷል። እንደዚሁም አደረጃጀቱን ለማጠናከር መሰናክል የሆነውን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ወደፊት በምን አቅጣጫ ሊጓዝ አንደሚገባው አስቀምጧል። መፍትሔ ተብለው ከተቀመጡት ውስጥ ድርጅቱ ከምርጫ ቦርድ አስፈላጊው የድጋፍ ደብዳቤ ስለተጻፈለት በጽ/ቤት ደረጃ የሸንጎ የባንክ አካውንት ተከፍቶ ከአባላቶቹ እና ደጋፊዎቹ መዋጮ መስብሰብ መጀመር እንዲጀምር ማድረግ ይገኝበታል። ይህም በቅርብ ጊዚያት እንዲጠናቀቅ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ሌሎች የድርጅቱ የውስጥ ጉዳይችን በተመለከተም ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚከተለውን የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
.
1, የሰዎች ተንቀሳቅሶ የመስራት መብት አለመከበርን በተመለከተ
የአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት በወቅታዊ የሀገራችን ፖለቲካ ሁኔታ ውይይት ባደረግንበት ወቅት በሀገሪቱ አንዱ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እንቅፋት በመሆን እያስቸገረ የሚገኘው የመንጋ ፍርድ እንደሆነ ገምግሟል። በዚህም መሠረት በየቦታው በቡድን የተደራጁ ኃይሎች የፈለጉትን መንገድ እየዘጉ ህዝብን እንደሚያጉላሉ በተጨባጭ ስለታየ መንግስት ኃላፊነቱን እንዲወጣ እንጠይቃለን። ለአብነት በቅርቡ ከአማራ ክልል እና ከትግራይ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶች በተደራጁ ኃይሎች ተዘግቶ መመልከታችን ለአብነት የሚበቃ ክስተት ነው። እንደዚህ አይነቱ መንገዶችን እየዘጉ ህዝብን ማንገላታት የትኛውም አይነት ፖለቲካ ተቦክቶ ቢጋገር ከጥፋተኝነት ሊያድን የማይችል የኋላ ቀሮች ተግባር ነው። በመሆኑም ኢትዮጵያን የሚወድ ዜጋ ሁሉ የኢትዮጵያዊያንን በፈለጉት ቦታ ተዘዋውሮ የመኖር ፣ የመስራት እና ንብረት የማፍራት መብት እንዲከበር ህገ ወጥ ተግባርን አጥብቆ ሊታገለው ይገባል። መንግስትም ህገ ወጦችን ስርዓት ሊያሲይዝ ይገባል እንላለን።
.

2, የአበርገሌ ወረዳን ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ
የዞኑ ስራ አስፈጻሚ አባላት ሰሞኑን አበርገሌ ወረዳ ላይ የአመራሮች እስርን ተከትሎ በተፈጠረው አከባቢያዊ ፖለቲካ ሁኔታ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ የአገው ህዝብ ተደራጅቶ ማየት የማይፈልጉ ጸረ አገዎች የአዴፖን የውስጥ ጉዳይ ወደ ሸንጎ በማላከክ ውስጥ ውስጡን ሸንጎ አበርገሌ ላይ ብጥብጥ ለመፍጠር እየሰራ ነው የሚል አሉባልታ እየነዙ ይገኛል። እራሱ አዴፖ ሾሟቸው እራሱ አዴፖ ያሰራቸው የአበርገሌ አመራሮችንም የሸንጎ ደጋፊና አባላት ናቸው ተብሎ ወሬ እንዲሰራጭ እየተደረገ እንደሆነ ደርሰንበታል። የአመራሮቹ እስር ምክኒያት ወደፊት ፍርድ ቤት ወይም ራሱ አዴፖ የሚነግረን ሆኖ ሸንጎ አበርገሌ ጉባኤ ለማድረግ ሲሰናዳ ከፍተኛ ጫና ካደረጉብን አመራሮች መካከል አሁን በእስር ላይ የሚገኙት የአበርገሌ አመራሮች ይገኙበታል። በመሆኑም አዴፖ በውስጡ የሚገኙ አገዎችን በሸንጎነት እየከሰሰ ለማሸማቀቅ እና ለማስወገድ ካልፈለገ በስተቀር በየመንደሩ ሸንጎ ናቸው ከህወሓት ጋር ግንኙነት አላቸው የሚል አሉባልታ ማስወራቱ አይጠቅመውም። ስለሆነም ህዝባችን የአገው ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት በሰላማዊ መንገድ በምርጫ ብቻ ለመወዳደር የሚታገል ስብስብ እንጅ የጭፍኖች እና የግጭት ናፋቂዎች ፍላጎት ማስፈጸሚያ አለመሆኑን እንዲረዳ እናስገነዝባለን። የአበርገሌ ህዝብ በአገውነቱ የማይደራደር መሆኑን ጠንቅቀን የምናውቀው የዞኑ ስራ አስፈጻሚዎች አበርገሌን ወደ ትግራይ የመውሰድ እንቅስቃሴ ቢፈጠር የሚታገለው ማንም ሳይሆን እራሱ ጀግናው የአገበርገሌ ህዝብ እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። ሸንጎም የሚታገለው ከአበርገሌም አልፎ በትግራይ ስለሚገኙም አገዎች ጭምር ስለሆነ የአገው ህዝብን አንድነት የሚፈታተን ስራ ውስጥ ፈጽሞ ሊገኝ እንደማይችል ለህዝባችን ማረጋገጥ እንወዳለን። አጽኖት ሰጥተን ማሳሰብ የምንፈልገው ነገር ቢኖር አዴፖ በዋግ ኽምራ ዞን አመራሮች ላይ ብቻ እየወሰደ የሚገኘው የእስር እርምጃ የህግ የበላይነትና እና ፍትህን የሚያስከብር እንደማይሆን ነው። ጉዳዮ የሙስና አለያም ሌላ የፖለቲካ ችግር ካለ እንደ ክልል በሁሉም ዞኖች በተመሳሳይ ሊተገበር ይገባል እንጅ የዋግ ኽምራ ዞንን ብቻ ማእከል ያደረገ የእስር ዘመቻ ከቀጠለ ወደ አከባቢው የጸጥታ መደፍረስ ላለመምጣቱ ዋስትና አይኖርም። ከህወሓት ጋር ንክኪ አላችሁ በሚለው የቆየ ፕሮፖጋንዳ ስራ ምክኒያት ዋግ ላይ የሚደረገው እንቅስቃሴ በህዝባችን ላይ አላስፈላጊ ጦስ ይዞ እንዳይመጣ እንሰጋለን። ስለሆነም አዴፖ በራሱ ያልተጠና ችጉል እርምጃ ምክኒያት በአከባቢያችን የጸጥታ ችግር ቢፈጠር በሶስተኛ ወገን አላኮ ሊያልፈው የሚችል ስላልሆነ የህዝባችንን አንድነትና ደህንነት አክብሮ እንዲንቀሳቀስ እንጠይቃለን።
.

3, መፍተሔ የራቀው የቅማንት ህዝብ ጥያቄ በተመለከተ
የዋግ ኽምራ ሸንጎ ስራ አስፈጻሚ አባላት ለቅማንት ህዝብ ጎንደር ከሚኖረው አማራ ፡ ለአማራ ህዝብ ጎንደር ከሚኖረው ቅማንት የበለጠ የሚቀርበው እንደሌለ ይገነዘባል። ይህ ብቻም ሳይሆን ህዝቡ በተለያየ የማንነት መጠሪያ ይታወቅ እንጅ አንድ ህዝብ እንደሆነ ይረዳል። ሸንጎ ለቅማንት አገዎች መብትም የሚታገል ፖርቲ ነው በዚህም የቅማንት ህዝብ ዘላቂ ጥቅምና ሰላም የሚረጋገጠው የወገኑ የአማራ ጥቅምና ሰላም ሲረጋገጥ ነው ብሎ ያምናል። የቅማንትና አማራን ፍቅርና አንድነት ሸንጎ አጥብቆ ይፈልገዋል። ህጋዊ የህዝብን ጥያቄ ተገን አድርጎ ተለያይተው የማይለያዩ ህዝቦችን እርስ በእርስ የሚያጋጩ ኃይሎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንጠይቃለን። የፌደራሉ መንግስት እና የክልሉ መንግስት የህዝብን ድምጽ ሰምታችሁ መፍትሔ ልትሰጡበት ይገባል። የቅማንት የማንነት ጥያቄ ምክኒያት ተደርጎ የሚፈጸመው የግጭት ነጋሪት እንዲቆም እንጠይቃለን። የጎንደር ቅማንት እንዲሁም የጎንደር አማራ መሞት ሊቅም ይገባል። ቅማንትን ያላከበረች ጎንደር ብሎም አማራ ክልል አማራን ያላከበረች ጎንደር ብሎም አማራ ክልል ሰላም እንደማትሆን ተገንዘበን እንድንከባበር ጥሪያችንን እናቀርባለን። .
የአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
ቀን 6/2/2012 ዓ.ም
ሰቆጣ
የአገው ህዝቦች ህልዉና በልጆቹ አንድነትና ጥረት እዉን ይሆናል፡፡



tg-me.com/ethio27/85
Create:
Last Update:

ከአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት የተሰጠ መግለጫ
የዋግ ኽምራ የሸንጎ ስራ አስፈጻሚ አባላት ትናንት ጥቅምት 5/2/2012 ዓ.ም ሰፊ ውይይት በማድረግ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። በብዙ ጉዳዮች ውይይት ያደረገው የሸንጎው የዞኑ ስራ አስፈጻሚ አባላት ስብሰባ ሸንጎ አስካሁን የመጣበትን ሂደት ገምግሟል። በግምገማውም በበቂ ደረጃ አደረጃጀት በመፍጠር እና በየወረዳው መዋቅር በፍጠር እረገድ ክፍተት እንዳለበት አይቷል። እንደዚሁም አደረጃጀቱን ለማጠናከር መሰናክል የሆነውን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ወደፊት በምን አቅጣጫ ሊጓዝ አንደሚገባው አስቀምጧል። መፍትሔ ተብለው ከተቀመጡት ውስጥ ድርጅቱ ከምርጫ ቦርድ አስፈላጊው የድጋፍ ደብዳቤ ስለተጻፈለት በጽ/ቤት ደረጃ የሸንጎ የባንክ አካውንት ተከፍቶ ከአባላቶቹ እና ደጋፊዎቹ መዋጮ መስብሰብ መጀመር እንዲጀምር ማድረግ ይገኝበታል። ይህም በቅርብ ጊዚያት እንዲጠናቀቅ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ሌሎች የድርጅቱ የውስጥ ጉዳይችን በተመለከተም ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚከተለውን የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
.
1, የሰዎች ተንቀሳቅሶ የመስራት መብት አለመከበርን በተመለከተ
የአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት በወቅታዊ የሀገራችን ፖለቲካ ሁኔታ ውይይት ባደረግንበት ወቅት በሀገሪቱ አንዱ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እንቅፋት በመሆን እያስቸገረ የሚገኘው የመንጋ ፍርድ እንደሆነ ገምግሟል። በዚህም መሠረት በየቦታው በቡድን የተደራጁ ኃይሎች የፈለጉትን መንገድ እየዘጉ ህዝብን እንደሚያጉላሉ በተጨባጭ ስለታየ መንግስት ኃላፊነቱን እንዲወጣ እንጠይቃለን። ለአብነት በቅርቡ ከአማራ ክልል እና ከትግራይ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶች በተደራጁ ኃይሎች ተዘግቶ መመልከታችን ለአብነት የሚበቃ ክስተት ነው። እንደዚህ አይነቱ መንገዶችን እየዘጉ ህዝብን ማንገላታት የትኛውም አይነት ፖለቲካ ተቦክቶ ቢጋገር ከጥፋተኝነት ሊያድን የማይችል የኋላ ቀሮች ተግባር ነው። በመሆኑም ኢትዮጵያን የሚወድ ዜጋ ሁሉ የኢትዮጵያዊያንን በፈለጉት ቦታ ተዘዋውሮ የመኖር ፣ የመስራት እና ንብረት የማፍራት መብት እንዲከበር ህገ ወጥ ተግባርን አጥብቆ ሊታገለው ይገባል። መንግስትም ህገ ወጦችን ስርዓት ሊያሲይዝ ይገባል እንላለን።
.

2, የአበርገሌ ወረዳን ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ
የዞኑ ስራ አስፈጻሚ አባላት ሰሞኑን አበርገሌ ወረዳ ላይ የአመራሮች እስርን ተከትሎ በተፈጠረው አከባቢያዊ ፖለቲካ ሁኔታ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ የአገው ህዝብ ተደራጅቶ ማየት የማይፈልጉ ጸረ አገዎች የአዴፖን የውስጥ ጉዳይ ወደ ሸንጎ በማላከክ ውስጥ ውስጡን ሸንጎ አበርገሌ ላይ ብጥብጥ ለመፍጠር እየሰራ ነው የሚል አሉባልታ እየነዙ ይገኛል። እራሱ አዴፖ ሾሟቸው እራሱ አዴፖ ያሰራቸው የአበርገሌ አመራሮችንም የሸንጎ ደጋፊና አባላት ናቸው ተብሎ ወሬ እንዲሰራጭ እየተደረገ እንደሆነ ደርሰንበታል። የአመራሮቹ እስር ምክኒያት ወደፊት ፍርድ ቤት ወይም ራሱ አዴፖ የሚነግረን ሆኖ ሸንጎ አበርገሌ ጉባኤ ለማድረግ ሲሰናዳ ከፍተኛ ጫና ካደረጉብን አመራሮች መካከል አሁን በእስር ላይ የሚገኙት የአበርገሌ አመራሮች ይገኙበታል። በመሆኑም አዴፖ በውስጡ የሚገኙ አገዎችን በሸንጎነት እየከሰሰ ለማሸማቀቅ እና ለማስወገድ ካልፈለገ በስተቀር በየመንደሩ ሸንጎ ናቸው ከህወሓት ጋር ግንኙነት አላቸው የሚል አሉባልታ ማስወራቱ አይጠቅመውም። ስለሆነም ህዝባችን የአገው ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ስራ አስፈጻሚ አባላት በሰላማዊ መንገድ በምርጫ ብቻ ለመወዳደር የሚታገል ስብስብ እንጅ የጭፍኖች እና የግጭት ናፋቂዎች ፍላጎት ማስፈጸሚያ አለመሆኑን እንዲረዳ እናስገነዝባለን። የአበርገሌ ህዝብ በአገውነቱ የማይደራደር መሆኑን ጠንቅቀን የምናውቀው የዞኑ ስራ አስፈጻሚዎች አበርገሌን ወደ ትግራይ የመውሰድ እንቅስቃሴ ቢፈጠር የሚታገለው ማንም ሳይሆን እራሱ ጀግናው የአገበርገሌ ህዝብ እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። ሸንጎም የሚታገለው ከአበርገሌም አልፎ በትግራይ ስለሚገኙም አገዎች ጭምር ስለሆነ የአገው ህዝብን አንድነት የሚፈታተን ስራ ውስጥ ፈጽሞ ሊገኝ እንደማይችል ለህዝባችን ማረጋገጥ እንወዳለን። አጽኖት ሰጥተን ማሳሰብ የምንፈልገው ነገር ቢኖር አዴፖ በዋግ ኽምራ ዞን አመራሮች ላይ ብቻ እየወሰደ የሚገኘው የእስር እርምጃ የህግ የበላይነትና እና ፍትህን የሚያስከብር እንደማይሆን ነው። ጉዳዮ የሙስና አለያም ሌላ የፖለቲካ ችግር ካለ እንደ ክልል በሁሉም ዞኖች በተመሳሳይ ሊተገበር ይገባል እንጅ የዋግ ኽምራ ዞንን ብቻ ማእከል ያደረገ የእስር ዘመቻ ከቀጠለ ወደ አከባቢው የጸጥታ መደፍረስ ላለመምጣቱ ዋስትና አይኖርም። ከህወሓት ጋር ንክኪ አላችሁ በሚለው የቆየ ፕሮፖጋንዳ ስራ ምክኒያት ዋግ ላይ የሚደረገው እንቅስቃሴ በህዝባችን ላይ አላስፈላጊ ጦስ ይዞ እንዳይመጣ እንሰጋለን። ስለሆነም አዴፖ በራሱ ያልተጠና ችጉል እርምጃ ምክኒያት በአከባቢያችን የጸጥታ ችግር ቢፈጠር በሶስተኛ ወገን አላኮ ሊያልፈው የሚችል ስላልሆነ የህዝባችንን አንድነትና ደህንነት አክብሮ እንዲንቀሳቀስ እንጠይቃለን።
.

3, መፍተሔ የራቀው የቅማንት ህዝብ ጥያቄ በተመለከተ
የዋግ ኽምራ ሸንጎ ስራ አስፈጻሚ አባላት ለቅማንት ህዝብ ጎንደር ከሚኖረው አማራ ፡ ለአማራ ህዝብ ጎንደር ከሚኖረው ቅማንት የበለጠ የሚቀርበው እንደሌለ ይገነዘባል። ይህ ብቻም ሳይሆን ህዝቡ በተለያየ የማንነት መጠሪያ ይታወቅ እንጅ አንድ ህዝብ እንደሆነ ይረዳል። ሸንጎ ለቅማንት አገዎች መብትም የሚታገል ፖርቲ ነው በዚህም የቅማንት ህዝብ ዘላቂ ጥቅምና ሰላም የሚረጋገጠው የወገኑ የአማራ ጥቅምና ሰላም ሲረጋገጥ ነው ብሎ ያምናል። የቅማንትና አማራን ፍቅርና አንድነት ሸንጎ አጥብቆ ይፈልገዋል። ህጋዊ የህዝብን ጥያቄ ተገን አድርጎ ተለያይተው የማይለያዩ ህዝቦችን እርስ በእርስ የሚያጋጩ ኃይሎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንጠይቃለን። የፌደራሉ መንግስት እና የክልሉ መንግስት የህዝብን ድምጽ ሰምታችሁ መፍትሔ ልትሰጡበት ይገባል። የቅማንት የማንነት ጥያቄ ምክኒያት ተደርጎ የሚፈጸመው የግጭት ነጋሪት እንዲቆም እንጠይቃለን። የጎንደር ቅማንት እንዲሁም የጎንደር አማራ መሞት ሊቅም ይገባል። ቅማንትን ያላከበረች ጎንደር ብሎም አማራ ክልል አማራን ያላከበረች ጎንደር ብሎም አማራ ክልል ሰላም እንደማትሆን ተገንዘበን እንድንከባበር ጥሪያችንን እናቀርባለን። .
የአገው ብሔራዊ ሸንጎ የዋግ ኽምራ ዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
ቀን 6/2/2012 ዓ.ም
ሰቆጣ
የአገው ህዝቦች ህልዉና በልጆቹ አንድነትና ጥረት እዉን ይሆናል፡፡

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/85

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from us


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA